የዓለም የሁሉን የጤና አቀፍ ሽፋን ቀን በሀገራችን ተከበረ

የዓለም የሁሉን የጤና አቀፍ ሽፋን ቀን በሀገራችን ተከበረ

    በየዓመቱ እ.ኤ.አ በዲሴምበር 12 የሚከበረው የዓለም የሁሉን አቀፍ የጤና ሽፋን ቀን “የምንፈልገውን ዓለም መገንባት፤ ጤናማ የሆነ ወደፊት ለሁሉም” በሚል መርህ ክብርት ዶ/ር ሊያ ታደሰ  የጤና ሚኒስትር የሆኑትና ሌሎችም ታላላቅ የመንግስት ሚኒስቴር ቢሮ ተወካዮች  በተገኙበት በታህሳስ 11 ቀን በኢንተር ለግዥሪ ሆቴል በደመቀ ሁኔታ ተክብሯል፡፡ ቀኑን የኢትዮጵያ ተላላፊ ያልሆኑ...
በኢትዮጵያ የሳንባ ካንሰር ምርመራና ቁጥጥር ፕሮጀክት ላይ ከሚመለከታቸው የፕሮጀክት ባለድርሻ አካላት ጋር ዓመታዊ ግምገማ ተካሄደ፡፡

በኢትዮጵያ የሳንባ ካንሰር ምርመራና ቁጥጥር ፕሮጀክት ላይ ከሚመለከታቸው የፕሮጀክት ባለድርሻ አካላት ጋር ዓመታዊ ግምገማ ተካሄደ፡፡

ማቲዎስ ወንዱ-የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ በኢትዮጵያ የሳንባ ካንሰር ምርመራና ቁጥጥር ፕሮጀክት ላይ ከሚመለከታቸው የፕሮጀክት ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ዓመታዊ ግምገማ በግንቦት 23 ቀን 2014 ዓ.ም በማዶ ሆቴል አዲስ አበባ አድርጓል። ሶሳይቲው ከጤና ሚኒስቴርና ከሌሎች አጋር የፕሮጀክቱ ተግባሪ ድርጅቶች ጋር በመተባበር ሁለተኛ ዓመቱ ላይ የሚገኘውን የሶስት አመት ፕሮጀክት በዋናነት በመተግበር ላይ ይገኛል። ኘሮጀክቱ...
“ከትምባሆ ጭስ በፀዳ አካባቢ መኖር ተፈጥሯዊ መብቴ ነው” በሚል መሪ ቃል የዓለም ከትምባሆ ነፃ ቀንን በማስመልከት የፓናል ውይይት ተካሄደ።

“ከትምባሆ ጭስ በፀዳ አካባቢ መኖር ተፈጥሯዊ መብቴ ነው” በሚል መሪ ቃል የዓለም ከትምባሆ ነፃ ቀንን በማስመልከት የፓናል ውይይት ተካሄደ።

ማቲዎስ ወንዱ-የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ ከዓለም ጤና ድርጅት፣ መቋሚያ፣ ከጤና ልማትና ፀረ-ወባ ማህበር እንዲሁም የምግብና መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ጋር በመሆን  የዓለም ከትምባሆ ነፃ ቀንን በማስመልከት የፓናል ውይይት ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው የመንግስት መስሪያ ቤቶችና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በተገኙበት በግንቦት 23 ቀን 2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኢንተርለግዠሪ ሆቴል አካሂዷል፡፡ የዓለም ከትምባሆ ነፃ ቀን...
በኢትዮጵያ የሳንባ ካንሰር ምርመራና ቁጥጥር ፕሮጀክት የሳንባ ካንሰር ልየታ ምርመራና ህክምናን ማሳደግ ዐላማ አድርጎ እ.ኤ.አ በሰኔ 1, 2021 ዓ.ም የተጀመረና እ.ኤ.አ እስከ ግንቦት 31, 2023 ዓ.ም የሚቆይ የሶስት ዓመት ፕሮጀክት ነው፡፡

በኢትዮጵያ የሳንባ ካንሰር ምርመራና ቁጥጥር ፕሮጀክት የሳንባ ካንሰር ልየታ ምርመራና ህክምናን ማሳደግ ዐላማ አድርጎ እ.ኤ.አ በሰኔ 1, 2021 ዓ.ም የተጀመረና እ.ኤ.አ እስከ ግንቦት 31, 2023 ዓ.ም የሚቆይ የሶስት ዓመት ፕሮጀክት ነው፡፡

በኢትዮጵያ የሳንባ ካንሰር ምርመራና ቁጥጥር ፕሮጀክት የሳንባ ካንሰር ልየታ ምርመራና ህክምናን ማሳደግ ዐላማ አድርጎ እ.ኤ.አ በሰኔ 1, 2021 ዓ.ም የተጀመረና እ.ኤ.አ እስከ ግንቦት 31, 2023 ዓ.ም የሚቆይ የሶስት ዓመት ፕሮጀክት ነው፡፡ ፕሮጀክቱ በ Bristol Myers Squibb Foundation (BMSF) የገንዘብ ድጋፍ አማካኝነት በአራት የኢትዮጵያ ክልሎች ማለትም በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በአፋርና በአዲስ...
ማቲዎስ ወንዱ-የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ ከ6.5 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ ያደረገበት የጥቁር አንበሳ የ15 የደረት ክፍሎች እድሳትና የብሮኖስኮፒ እንዲሁም በኢትዮጵያ በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን ኢበስ (Ebus) መሣሪያዎች ግዢ በይፋ አስመረቀ

ማቲዎስ ወንዱ-የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ ከ6.5 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ ያደረገበት የጥቁር አንበሳ የ15 የደረት ክፍሎች እድሳትና የብሮኖስኮፒ እንዲሁም በኢትዮጵያ በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን ኢበስ (Ebus) መሣሪያዎች ግዢ በይፋ አስመረቀ

ሶሳይቲያችን የካንሰር ህሙማንንና ቤተሰቦቻቸውን ለመደገፍ በሚያደርገው ያላሰለሰ ጥረት ውስጥ ከቢ.ኤም.ኤስ.ኤፍ በተገኘው የገንዘብ ድጋፍ አማካኝነት በአጠቃላይ ከ6.5 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ በማድረግ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል 15 የደረት ክፍል (Chest Unit) ክፍሎችን ሙሉ በሙሉ በማደስ እንዲሁም ብሮኖስኮፒንና በኢትዮጵያ በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን ኢበስ (Ebus) መሣሪያዎችን ገዝቶ ለጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ...
የ2013 ዓ.ም የቡሄ በዓል በደማቅ ሁኔታ ተከበረ

የ2013 ዓ.ም የቡሄ በዓል በደማቅ ሁኔታ ተከበረ

ማቲዎስ ወንዱ-የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ ከበጎ ፍቃደኞች ጋር በመተባበር የቡሄ በአልን በሶሳይቲው የማህበራዊና ስነ-ልቦና ማዕከል  ውስጥ ከህሙማንና  አስታማሚዎች ጋር በመሆን በደመቀ ሁኔታ ነሀሴ 13 አክብሯል፡፡ በዕለቱ በጎ ፈቃደኞች ሙልሙል ዳቦ፣ ድፎ ዳቦ፣ ችቦ እንዲሁም ቆሎ በማምጣት በዓሉን አክብረዋል፡፡ የበዓሉን ሃይማኖታዊ እንዲሁም ባህላዊ ስነ-ስርአትና ትውፊት በጠበቀ መልኩ የቡሄ ጭፈራዎችና ዝማሬዎችን በማቅረብ፣...