በኢትዮጵያ የሳንባ ካንሰር ምርመራና ቁጥጥር ፕሮጀክት የሳንባ ካንሰር ልየታ ምርመራና ህክምናን ማሳደግ ዐላማ አድርጎ እ.ኤ.አ በሰኔ 1, 2021 ዓ.ም የተጀመረና እ.ኤ.አ እስከ ግንቦት 31, 2023 ዓ.ም የሚቆይ የሶስት ዓመት ፕሮጀክት ነው፡፡

በኢትዮጵያ የሳንባ ካንሰር ምርመራና ቁጥጥር ፕሮጀክት የሳንባ ካንሰር ልየታ ምርመራና ህክምናን ማሳደግ ዐላማ አድርጎ እ.ኤ.አ በሰኔ 1, 2021 ዓ.ም የተጀመረና እ.ኤ.አ እስከ ግንቦት 31, 2023 ዓ.ም የሚቆይ የሶስት ዓመት ፕሮጀክት ነው፡፡

በኢትዮጵያ የሳንባ ካንሰር ምርመራና ቁጥጥር ፕሮጀክት የሳንባ ካንሰር ልየታ ምርመራና ህክምናን ማሳደግ ዐላማ አድርጎ እ.ኤ.አ በሰኔ 1, 2021 ዓ.ም የተጀመረና እ.ኤ.አ እስከ ግንቦት 31, 2023 ዓ.ም የሚቆይ የሶስት ዓመት ፕሮጀክት ነው፡፡ ፕሮጀክቱ በ Bristol Myers Squibb Foundation (BMSF) የገንዘብ ድጋፍ አማካኝነት በአራት የኢትዮጵያ ክልሎች ማለትም በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በአፋርና በአዲስ...
ማቲዎስ ወንዱ-የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ ከ6.5 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ ያደረገበት የጥቁር አንበሳ የ15 የደረት ክፍሎች እድሳትና የብሮኖስኮፒ እንዲሁም በኢትዮጵያ በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን ኢበስ (Ebus) መሣሪያዎች ግዢ በይፋ አስመረቀ

ማቲዎስ ወንዱ-የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ ከ6.5 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ ያደረገበት የጥቁር አንበሳ የ15 የደረት ክፍሎች እድሳትና የብሮኖስኮፒ እንዲሁም በኢትዮጵያ በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን ኢበስ (Ebus) መሣሪያዎች ግዢ በይፋ አስመረቀ

ሶሳይቲያችን የካንሰር ህሙማንንና ቤተሰቦቻቸውን ለመደገፍ በሚያደርገው ያላሰለሰ ጥረት ውስጥ ከቢ.ኤም.ኤስ.ኤፍ በተገኘው የገንዘብ ድጋፍ አማካኝነት በአጠቃላይ ከ6.5 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ በማድረግ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል 15 የደረት ክፍል (Chest Unit) ክፍሎችን ሙሉ በሙሉ በማደስ እንዲሁም ብሮኖስኮፒንና በኢትዮጵያ በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን ኢበስ (Ebus) መሣሪያዎችን ገዝቶ ለጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ...