የዓለም የሁሉን የጤና አቀፍ ሽፋን ቀን በሀገራችን ተከበረ

የዓለም የሁሉን የጤና አቀፍ ሽፋን ቀን በሀገራችን ተከበረ

    በየዓመቱ እ.ኤ.አ በዲሴምበር 12 የሚከበረው የዓለም የሁሉን አቀፍ የጤና ሽፋን ቀን “የምንፈልገውን ዓለም መገንባት፤ ጤናማ የሆነ ወደፊት ለሁሉም” በሚል መርህ ክብርት ዶ/ር ሊያ ታደሰ  የጤና ሚኒስትር የሆኑትና ሌሎችም ታላላቅ የመንግስት ሚኒስቴር ቢሮ ተወካዮች  በተገኙበት በታህሳስ 11 ቀን በኢንተር ለግዥሪ ሆቴል በደመቀ ሁኔታ ተክብሯል፡፡ ቀኑን የኢትዮጵያ ተላላፊ ያልሆኑ...