በኢትዮጵያ ተላላፊ ያልሆኑ ህመሞችን ሁኔታ ከሁሉን-አቀፍ የጤና ሽፋን አንፃር የሚገኙበትን ሁኔታ የሚያሳይ ሪፖርት

በኢትዮጵያ ተላላፊ ያልሆኑ ህመሞችን ሁኔታ ከሁሉን-አቀፍ የጤና ሽፋን አንፃር የሚገኙበትን ሁኔታ የሚያሳይ ሪፖርት

    ማቲዎስ ወንዱ- የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ ከኢትዮጵያ ተላላፊ ያልሆኑ ህመሞች ማህበራት ህብረት (ኢተያህማህ) እንዲሁም ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ተላላፊ ያልሆኑ ህመሞችን ሁኔታ ከሁሉን-አቀፍ የጤና ሽፋን (Universal Health Coverage) አንፃር የሚገኙበትን ሁኔታ የሚያሳይ ሪፖርት በጥር 16 ቀን 2015 ዓ.ም በኢንተር ለግዠሪ ሆቴል አቅርቧል። በኢትዮጵያ ከጊዜ ወደ ጊዜ በመጨመር ላይ...
Phangisile Mtshali’s Memorial Service

Phangisile Mtshali’s Memorial Service

    We at MWECS are very sorry to hear the heart breaking and saddest news about our beloved friend and leader sudden death, Phangisile Mtshali’s. Our sincere condolence and sympathy goes to Phangisile family and BMSF team. In the short time we happened known her, we...
የዓለም የሁሉን የጤና አቀፍ ሽፋን ቀን በሀገራችን ተከበረ

የዓለም የሁሉን የጤና አቀፍ ሽፋን ቀን በሀገራችን ተከበረ

    በየዓመቱ እ.ኤ.አ በዲሴምበር 12 የሚከበረው የዓለም የሁሉን አቀፍ የጤና ሽፋን ቀን “የምንፈልገውን ዓለም መገንባት፤ ጤናማ የሆነ ወደፊት ለሁሉም” በሚል መርህ ክብርት ዶ/ር ሊያ ታደሰ  የጤና ሚኒስትር የሆኑትና ሌሎችም ታላላቅ የመንግስት ሚኒስቴር ቢሮ ተወካዮች  በተገኙበት በታህሳስ 11 ቀን በኢንተር ለግዥሪ ሆቴል በደመቀ ሁኔታ ተክብሯል፡፡ ቀኑን የኢትዮጵያ ተላላፊ ያልሆኑ...
በኢትዮጵያ የሳንባ ካንሰር ምርመራና ቁጥጥር ፕሮጀክት ላይ ከሚመለከታቸው የፕሮጀክት ባለድርሻ አካላት ጋር ዓመታዊ ግምገማ ተካሄደ፡፡

በኢትዮጵያ የሳንባ ካንሰር ምርመራና ቁጥጥር ፕሮጀክት ላይ ከሚመለከታቸው የፕሮጀክት ባለድርሻ አካላት ጋር ዓመታዊ ግምገማ ተካሄደ፡፡

ማቲዎስ ወንዱ-የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ በኢትዮጵያ የሳንባ ካንሰር ምርመራና ቁጥጥር ፕሮጀክት ላይ ከሚመለከታቸው የፕሮጀክት ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ዓመታዊ ግምገማ በግንቦት 23 ቀን 2014 ዓ.ም በማዶ ሆቴል አዲስ አበባ አድርጓል። ሶሳይቲው ከጤና ሚኒስቴርና ከሌሎች አጋር የፕሮጀክቱ ተግባሪ ድርጅቶች ጋር በመተባበር ሁለተኛ ዓመቱ ላይ የሚገኘውን የሶስት አመት ፕሮጀክት በዋናነት በመተግበር ላይ ይገኛል። ኘሮጀክቱ...
“ከትምባሆ ጭስ በፀዳ አካባቢ መኖር ተፈጥሯዊ መብቴ ነው” በሚል መሪ ቃል የዓለም ከትምባሆ ነፃ ቀንን በማስመልከት የፓናል ውይይት ተካሄደ።

“ከትምባሆ ጭስ በፀዳ አካባቢ መኖር ተፈጥሯዊ መብቴ ነው” በሚል መሪ ቃል የዓለም ከትምባሆ ነፃ ቀንን በማስመልከት የፓናል ውይይት ተካሄደ።

ማቲዎስ ወንዱ-የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ ከዓለም ጤና ድርጅት፣ መቋሚያ፣ ከጤና ልማትና ፀረ-ወባ ማህበር እንዲሁም የምግብና መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ጋር በመሆን  የዓለም ከትምባሆ ነፃ ቀንን በማስመልከት የፓናል ውይይት ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው የመንግስት መስሪያ ቤቶችና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በተገኙበት በግንቦት 23 ቀን 2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኢንተርለግዠሪ ሆቴል አካሂዷል፡፡ የዓለም ከትምባሆ ነፃ ቀን...
በኢትዮጵያ የሳንባ ካንሰር ምርመራና ቁጥጥር ፕሮጀክት የሳንባ ካንሰር ልየታ ምርመራና ህክምናን ማሳደግ ዐላማ አድርጎ እ.ኤ.አ በሰኔ 1, 2021 ዓ.ም የተጀመረና እ.ኤ.አ እስከ ግንቦት 31, 2023 ዓ.ም የሚቆይ የሶስት ዓመት ፕሮጀክት ነው፡፡

በኢትዮጵያ የሳንባ ካንሰር ምርመራና ቁጥጥር ፕሮጀክት የሳንባ ካንሰር ልየታ ምርመራና ህክምናን ማሳደግ ዐላማ አድርጎ እ.ኤ.አ በሰኔ 1, 2021 ዓ.ም የተጀመረና እ.ኤ.አ እስከ ግንቦት 31, 2023 ዓ.ም የሚቆይ የሶስት ዓመት ፕሮጀክት ነው፡፡

በኢትዮጵያ የሳንባ ካንሰር ምርመራና ቁጥጥር ፕሮጀክት የሳንባ ካንሰር ልየታ ምርመራና ህክምናን ማሳደግ ዐላማ አድርጎ እ.ኤ.አ በሰኔ 1, 2021 ዓ.ም የተጀመረና እ.ኤ.አ እስከ ግንቦት 31, 2023 ዓ.ም የሚቆይ የሶስት ዓመት ፕሮጀክት ነው፡፡ ፕሮጀክቱ በ Bristol Myers Squibb Foundation (BMSF) የገንዘብ ድጋፍ አማካኝነት በአራት የኢትዮጵያ ክልሎች ማለትም በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በአፋርና በአዲስ...