ማቲዎስ ወንዱ የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ የዶክተር አይናለም አብርሃ መታሰቢያ መርሐ ግብር አካሄደ

ማቲዎስ ወንዱ የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ የዶክተር አይናለም አብርሃ መታሰቢያ መርሐ ግብር አካሄደ

ማቲዎስ ወንዱ የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ የዶክተር አይናለም አብርሃ መታሰቢያ መርሐ ግብር አካሄደ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስ ኮሌጅ በመምህርነት እና በካንሰር ሕክምና  በማገልገል ቀዳሚ የነበሩት ዶክተር አይናለም አብርሃ ባደረባቸው ድንገተኛ ሕመም ሕይወታቸው ማለፉን ተከትሎ ቤተሰቦቻቸው እና የሥራ ባልደረቦቻቸውን በማሰባሰብ ማቲዎስ ወንዱ የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ መታሰቢያቸውን አከናውኗል፡፡ በጤና...
ዶ/ር አይናለም አብርሃ ማስታወሻ

ዶ/ር አይናለም አብርሃ ማስታወሻ

ዶ/ር አይናለም አብርሃ መጋቢት 15 1953 – ሚያዚያ 1 ቀን 2013 ዓም ዶ/ር አይናለም አብርሃ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመምህርነትና በጥቁር አንበሳ ስፔሺያላይዝድ ሆስፒታል በካንሰር ሕክምና ከፍተኛ ባለሙያነት እንዲሁም በአአዩ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የካንሰር ሕክምና ማእከል ሐላፊ በመሆን ለበርካታ አመታት በተላላፊ ያልሆኑ ህሙማን በአጠቃላይና በካንሰር ህመሞች ላይ በተለይ ያነረከቱት አስተዋፅኦ በማቲዎስ -ወንዱ...
ማቲዎስ ወንዱ የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የዓለም ካንሰር ቀንን ጥር 27 ቀን 2015 ዓ.ም በብሔራዊ ቴአትር አከበረ።

ማቲዎስ ወንዱ የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የዓለም ካንሰር ቀንን ጥር 27 ቀን 2015 ዓ.ም በብሔራዊ ቴአትር አከበረ።

ማቲዎስ ወንዱ-የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የዓለም ካንሰር ቀንን ጥር 27 ቀን 2015 ዓ.ም በብሔራዊ ቴአትር አከብሯል፡፡ ቀኑ ߵየካንሰር ህክምና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ እንትጋߴ በሚል መርህ የተከበረ ሲሆን በዕለቱ የፓናል ውይይትና የጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል፡፡ ሶሳይቲያችን የዓለም ካንሰር ቀንን ማክበር ይችል ዘንድ በነፃ አዳራሽ በመስጠት ላቅ ያለ ድጋፍ ላደረገልን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ...
በኢትዮጵያ ተላላፊ ያልሆኑ ህመሞችን ሁኔታ ከሁሉን-አቀፍ የጤና ሽፋን አንፃር የሚገኙበትን ሁኔታ የሚያሳይ ሪፖርት

በኢትዮጵያ ተላላፊ ያልሆኑ ህመሞችን ሁኔታ ከሁሉን-አቀፍ የጤና ሽፋን አንፃር የሚገኙበትን ሁኔታ የሚያሳይ ሪፖርት

    ማቲዎስ ወንዱ- የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ ከኢትዮጵያ ተላላፊ ያልሆኑ ህመሞች ማህበራት ህብረት (ኢተያህማህ) እንዲሁም ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ተላላፊ ያልሆኑ ህመሞችን ሁኔታ ከሁሉን-አቀፍ የጤና ሽፋን (Universal Health Coverage) አንፃር የሚገኙበትን ሁኔታ የሚያሳይ ሪፖርት በጥር 16 ቀን 2015 ዓ.ም በኢንተር ለግዠሪ ሆቴል አቅርቧል። በኢትዮጵያ ከጊዜ ወደ ጊዜ በመጨመር ላይ...
Phangisile Mtshali’s Memorial Service

Phangisile Mtshali’s Memorial Service

    We at MWECS are very sorry to hear the heart breaking and saddest news about our beloved friend and leader sudden death, Phangisile Mtshali’s. Our sincere condolence and sympathy goes to Phangisile family and BMSF team. In the short time we happened known her, we...